ፖሊስ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ 1 ሺህ 269 የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በዚህም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች አዋሳኝ ወረዳዎች የመኪና ዕቃ በሚሰርቁ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቀውን የመኪና ዕቃ ከሌቦች በሚቀበሉ በአጠቃላይ ወንጀሉን ተደራጅተው ሲፈፅሙ የነበሩ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ብዛታቸው 1 ሺህ 269 የሆነ 33 አይነት የተለያዩ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገልጿል፡፡
ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም÷ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎች፣ 187 ስፖኪዮዎች፣ 113 የመኪና መብራቶች፣ 172 የዝናብ መጥረጊያዎች እንደሚገኙበት የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡
የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን የሚገዙ ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና መንስኤ በመሆናቸው በእነሱ ላይ የሚደረገው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡
የመኪና ዕቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦችም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ 1 ሺህ 269 የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በዚህም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች አዋሳኝ ወረዳዎች የመኪና ዕቃ በሚሰርቁ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቀውን የመኪና ዕቃ ከሌቦች በሚቀበሉ በአጠቃላይ ወንጀሉን ተደራጅተው ሲፈፅሙ የነበሩ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ብዛታቸው 1 ሺህ 269 የሆነ 33 አይነት የተለያዩ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገልጿል፡፡
ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም÷ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎች፣ 187 ስፖኪዮዎች፣ 113 የመኪና መብራቶች፣ 172 የዝናብ መጥረጊያዎች እንደሚገኙበት የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡
የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን የሚገዙ ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና መንስኤ በመሆናቸው በእነሱ ላይ የሚደረገው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡
የመኪና ዕቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦችም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ ገልጿል፡፡
tg-me.com/fanatelevision/72090
Create:
Last Update:
Last Update:
ፖሊስ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር አውሎ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ 1 ሺህ 269 የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በዚህም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች አዋሳኝ ወረዳዎች የመኪና ዕቃ በሚሰርቁ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቀውን የመኪና ዕቃ ከሌቦች በሚቀበሉ በአጠቃላይ ወንጀሉን ተደራጅተው ሲፈፅሙ የነበሩ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ብዛታቸው 1 ሺህ 269 የሆነ 33 አይነት የተለያዩ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገልጿል፡፡
ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም÷ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎች፣ 187 ስፖኪዮዎች፣ 113 የመኪና መብራቶች፣ 172 የዝናብ መጥረጊያዎች እንደሚገኙበት የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡
የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን የሚገዙ ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና መንስኤ በመሆናቸው በእነሱ ላይ የሚደረገው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡
የመኪና ዕቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦችም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ ገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ 1 ሺህ 269 የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡
በዚህም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች አዋሳኝ ወረዳዎች የመኪና ዕቃ በሚሰርቁ፣ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድን ሽፋን በማድረግ የተሰረቀውን የመኪና ዕቃ ከሌቦች በሚቀበሉ በአጠቃላይ ወንጀሉን ተደራጅተው ሲፈፅሙ የነበሩ 89 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ብዛታቸው 1 ሺህ 269 የሆነ 33 አይነት የተለያዩ የመኪና ዕቃዎችን ማስመለሱን ገልጿል፡፡
ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም÷ 528 ልዩ ልዩ ፍሬቻዎች፣ 187 ስፖኪዮዎች፣ 113 የመኪና መብራቶች፣ 172 የዝናብ መጥረጊያዎች እንደሚገኙበት የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ አመላክቷል፡፡
የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን የሚገዙ ለወንጀሉ መስፋፋት ዋና መንስኤ በመሆናቸው በእነሱ ላይ የሚደረገው ቁጥጥር ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቋል፡፡
የመኪና ዕቃ የተሰረቀባቸው ግለሰቦችም በልደታ፣ አራዳና አዲስ ከተማ ክፍለ ከተሞች ፖሊስ መምሪያዎች በመቅረብ ንብረታቸውን መውሰድ እንደሚችሉ ገልጿል፡፡
BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)
Share with your friend now:
tg-me.com/fanatelevision/72090